Telegram Group & Telegram Channel
🕊️ሀሙስ 🕊️
ክፍል-5

አውቃለሁ........     ሊያምሽ ይችላል አወ እንዲያምሽ ነው ምፈልገው ለመዳን የግድ በደምብ መታመም አለብሽ።......ንግግሩ መላ ሰውነቴን ይሰረስረው ጀመር።ምንም ሳላስብበት እንባ ከአይኖቸ ለመውጣት ያቆጠቁጥ ጀመር።ልቤን የሆነ ነገር የወጋኝ ያህል አመመኝ።
ምንም ቃል ለመናገር አንደበቴ እምቢ አለኝ። አ.....አዎ  ልክ ነወት እኔስ ኢትዮጵያዊ የሚለው ክብር አይገባኝም ብየ በሁለት እጆቸ አይኖቸን ጠራረግኩ።እንባየ ግን አልቆመም።


አሁን ማልቀስ መፍትሔ አይሆንም ከተኛሽበት ንቂ።አሁን በድጋሚ ልጠይቅሽ ኢትዮጵያዊ መሆን አትመኝም ?
......... በደምብ ነው ምፈልገው  አልኩዋቸው ከልብ በሆነ ስሜት....
እ አባባ አንድ ጥያቄ መጠየቅ እችላለሁ አልኩ እንዳቀረቀርኩ።
አዎ ጠይቂኝ ከመጠየቅ ነው ጥበብ ሚገኘው እግዜርስ ጠይቁ ይሰጣችሁማል አይደል ያለው .............ዝም ብለሽ የነገሩሽን ከማመን ጠይቂ መጠየቅ ጠቢብ ያደርጋል።
እሽ ግን ለምን ይሄ ሁሉ ታሪክ እያለን ፣ሁሉም ነገር የኛ ሆኖ እያለ ፣ጥበብ ሁሉ ተሰጥቶን .......
ለምን ተሰወራችሁብን ፣ለምን ግልፁን አትነግሩንም ፣ ለምን ዝምታን መረጣችሁ አልኩት........

bee



tg-me.com/nibab_lehiwot/150
Create:
Last Update:

🕊️ሀሙስ 🕊️
ክፍል-5

አውቃለሁ........     ሊያምሽ ይችላል አወ እንዲያምሽ ነው ምፈልገው ለመዳን የግድ በደምብ መታመም አለብሽ።......ንግግሩ መላ ሰውነቴን ይሰረስረው ጀመር።ምንም ሳላስብበት እንባ ከአይኖቸ ለመውጣት ያቆጠቁጥ ጀመር።ልቤን የሆነ ነገር የወጋኝ ያህል አመመኝ።
ምንም ቃል ለመናገር አንደበቴ እምቢ አለኝ። አ.....አዎ  ልክ ነወት እኔስ ኢትዮጵያዊ የሚለው ክብር አይገባኝም ብየ በሁለት እጆቸ አይኖቸን ጠራረግኩ።እንባየ ግን አልቆመም።


አሁን ማልቀስ መፍትሔ አይሆንም ከተኛሽበት ንቂ።አሁን በድጋሚ ልጠይቅሽ ኢትዮጵያዊ መሆን አትመኝም ?
......... በደምብ ነው ምፈልገው  አልኩዋቸው ከልብ በሆነ ስሜት....
እ አባባ አንድ ጥያቄ መጠየቅ እችላለሁ አልኩ እንዳቀረቀርኩ።
አዎ ጠይቂኝ ከመጠየቅ ነው ጥበብ ሚገኘው እግዜርስ ጠይቁ ይሰጣችሁማል አይደል ያለው .............ዝም ብለሽ የነገሩሽን ከማመን ጠይቂ መጠየቅ ጠቢብ ያደርጋል።
እሽ ግን ለምን ይሄ ሁሉ ታሪክ እያለን ፣ሁሉም ነገር የኛ ሆኖ እያለ ፣ጥበብ ሁሉ ተሰጥቶን .......
ለምን ተሰወራችሁብን ፣ለምን ግልፁን አትነግሩንም ፣ ለምን ዝምታን መረጣችሁ አልኩት........

bee

BY ሕይወትን - በገፅ


Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 283

Share with your friend now:
tg-me.com/nibab_lehiwot/150

View MORE
Open in Telegram


ሕይወትን በገፅ Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

In many cases, the content resembled that of the marketplaces found on the dark web, a group of hidden websites that are popular among hackers and accessed using specific anonymising software.“We have recently been witnessing a 100 per cent-plus rise in Telegram usage by cybercriminals,” said Tal Samra, cyber threat analyst at Cyberint.The rise in nefarious activity comes as users flocked to the encrypted chat app earlier this year after changes to the privacy policy of Facebook-owned rival WhatsApp prompted many to seek out alternatives.

Dump Scam in Leaked Telegram Chat

A leaked Telegram discussion by 50 so-called crypto influencers has exposed the extraordinary steps they take in order to profit on the back off unsuspecting defi investors. According to a leaked screenshot of the chat, an elaborate plan to defraud defi investors using the worthless “$Few” tokens had been hatched. $Few tokens would be airdropped to some of the influencers who in turn promoted these to unsuspecting followers on Twitter.

ሕይወትን በገፅ from us


Telegram ሕይወትን - በገፅ
FROM USA